ከፍተኛ ዝናብ በስድስት ሳምንታት የ46 ሰዎች ህይወትን ቀጥፏል

ከፍተኛ ዝናብ በስድስት ሳምንታት የ46 ሰዎች ህይወትን ቀጥፏል

Konjit Teshome

በርዋንዳ ባለፉት ስድስት ሳምንታት ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ በመዝነቡ ምክንያት 46 ሰዎች መሞታቸውንና 127 በላይ ሰዎች መጎዳታቸውን ከሀገሪቱ የአደጋዎች ቁጥጥርና ስደተኞች ጉዳይ ሚኒስቴር የወጣ መረጃ ያመለክታል፡፡ በተመሳሳይ ወቅት 64 መኖሪያ ቤቶች ሲወድሙ፤ ሌሎች 2.955 የሚሆኑት ላይ ደግሞ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡ በ121 ሄክታር የእርሻ መሬት ላይም ውድመት ደርሷል፡፡

Like this article?

Share on Facebook
Share on Twitter
Share on Linkedin
Share on Pinterest
Share on Telegram
Share on WhatsApp

Leave a comment

Related Posts