በታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታና በግብጽ የሩዝ ማምረቻ አካባቢዎች መቀነስ መካከል ግንኙነት የለም

በታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታና በግብጽ የሩዝ ማምረቻ አካባቢዎች መቀነስ መካከል ግንኙነት የለም

Konjit Teshome

የግብጽ ውሀ ሀብትና የመስኖ ሚኒስቴር መሀመድ አብደል አቲ ቅዳሜ እለት እንዳስታወቁት በኢትዮጵያ ታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ እና በግብጽ ከፍተኛ ውሀ የሚፈጁ ሩዝ የሚመረትባቸው አካባቢዎችን ለመቀነስ በመንግስት ባስተላለፈው ውሳኔ መካከል ምንም አይነት ግንኙነት የለም፡፡

Like this article?

Share on Facebook
Share on Twitter
Share on Linkedin
Share on Pinterest
Share on Telegram
Share on WhatsApp

Leave a comment

Related Posts