![](https://infonile.org/wp-content/uploads/2022/05/IMG_1368-1.jpg)
ባልጸና ጎጆ- የጸና ብርታት
ባሮ-አኮቦ በኢትዮጵያ በትልቅነቱ በአራተኛነት የሚጠቀስ ተፋሰስ ቢሆንም የሚገባውን ያህል መነጋገሪያ ርዕሰ ጉዳይ ያልሆነ እና የተሰነደ በቂ መረጃ የሌለው ነው፡፡ በአብዛኛው በአባይ ዙሪያ የሚደረጉ ውይይቶች ትኩረታቸው በአባይና በተከዜ ተፋሰስ ዙሪያ ነው፡፡
ባሮ-አኮቦ በኢትዮጵያ በትልቅነቱ በአራተኛነት የሚጠቀስ ተፋሰስ ቢሆንም የሚገባውን ያህል መነጋገሪያ ርዕሰ ጉዳይ ያልሆነ እና የተሰነደ በቂ መረጃ የሌለው ነው፡፡ በአብዛኛው በአባይ ዙሪያ የሚደረጉ ውይይቶች ትኩረታቸው በአባይና በተከዜ ተፋሰስ ዙሪያ ነው፡፡