የግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሳሜህ ሻኩሪ የኢትዮጵያ ታላቁ ህዳሴ ግድብ ጉዳይ ሳይንሳዊ መሆኑንና ፖለቲካዊ ትርጓሜ ሊሰጠው እንደማይችል ሰኞ እለት በአጽንኦት ተናግረዋል፡፡ ሌሎቹ አካላትም ጉዳዩን በፖለቲካዊ አድልኦ ሳይሆን ሳይንሳዊ እውነታዎቹን እንዲቀበሉ መናገራቸውን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አቡ ዘይድ አስታውቀዋል፡፡

የግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሳሜህ ሻኩሪ የኢትዮጵያ ታላቁ ህዳሴ ግድብ ጉዳይ ሳይንሳዊ መሆኑንና ፖለቲካዊ ትርጓሜ ሊሰጠው እንደማይችል ሰኞ እለት በአጽንኦት ተናግረዋል፡፡ ሌሎቹ አካላትም ጉዳዩን በፖለቲካዊ አድልኦ ሳይሆን ሳይንሳዊ እውነታዎቹን እንዲቀበሉ መናገራቸውን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አቡ ዘይድ አስታውቀዋል፡፡
Related Posts
በሞቃታማው የጥቁር አባይ ምንጭ ዙሪያ ለመኖር የሚደረግ የህልውና ትግል
በውሀ የበለጸገችዋ ኢትዮጵያ በዝቅተኛ መስኖ ልማት የምግብ ዋስትናዋ ስጋት ገጥሞታል