ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴው ግድብን ደህንነት ለመጠበቅ ሱዳንና ኢትዮጵያ ጥምር ወታደራዊ ሀይል ለማቋቋም ተስማሙ፡፡ በሁለቱም ወገን ከፍተኛ የጦር መሪ የሆኑት ከማል አብዱል ማሩፍ አል ማሂ እና ሳሞራ የኑስ በሁለቱ ሀገሮች የመከላከያ ፕሮቶኮል ስምምነትና በሌሎችም የጋራ ጉዳዮቻቸው ዙሪያ ባለፈው አርብ ተገናኝተው ተወያይተዋል፡፡

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴው ግድብን ደህንነት ለመጠበቅ ሱዳንና ኢትዮጵያ ጥምር ወታደራዊ ሀይል ለማቋቋም ተስማሙ፡፡ በሁለቱም ወገን ከፍተኛ የጦር መሪ የሆኑት ከማል አብዱል ማሩፍ አል ማሂ እና ሳሞራ የኑስ በሁለቱ ሀገሮች የመከላከያ ፕሮቶኮል ስምምነትና በሌሎችም የጋራ ጉዳዮቻቸው ዙሪያ ባለፈው አርብ ተገናኝተው ተወያይተዋል፡፡
Related Posts
በአፍሪካቀንድአካባቢ የተራዘመና ከመደበኛ በላይየዝናብመጠንእንደሚኖር ተነገረ
በሞቃታማው የጥቁር አባይ ምንጭ ዙሪያ ለመኖር የሚደረግ የህልውና ትግል
በውሀ የበለጸገችዋ ኢትዮጵያ በዝቅተኛ መስኖ ልማት የምግብ ዋስትናዋ ስጋት ገጥሞታል