የግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሳሜህ ሻኩሪ የኢትዮጵያ ታላቁ ህዳሴ ግድብ ጉዳይ ሳይንሳዊ መሆኑንና ፖለቲካዊ ትርጓሜ ሊሰጠው እንደማይችል ሰኞ እለት በአጽንኦት ተናግረዋል፡፡ ሌሎቹ አካላትም ጉዳዩን በፖለቲካዊ አድልኦ ሳይሆን ሳይንሳዊ እውነታዎቹን እንዲቀበሉ መናገራቸውን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አቡ ዘይድ አስታውቀዋል፡፡